Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-4

ምን ብየ ልመልስ ምላሴ ተሳሰረ።ልክ ናቸውኮ ምንም አላውቅም።አንገቴን ደፍቼ ዝም አልኩ.......
ይሄኔ ስለነ አልበርት፣ ስለነ ቶማስ ኤዲሰን ፣ ስለነ ጀምስ ብሩስ ፣ ስለነ አብርሀም ሊንከን ፣ ስለነ ክርስቶፈር ኮሎምበስ .............
ብጠይቅሽ ኖሮ ሁሉንም በትክክል ትመልሽ ነበር አደለም? አሁን ንግግራቸው ወደ ቁጣ እያመራ መጣ።የኔ ልብም  እንዲሁ በፀፀት እየደማ መጣ።በእፍረት አንገቴን በ አዎንታ ነቀነቅኩ።


በይ እንጅ ስለነ ቅዱስ ያሬድ ንገሪኝ ፣በይ ስለ ካህኑ ዮቶር አስረጂኝ ፣ በያ ስለ ሊቁ ተዋነይ ተርኪልኝ ፣ቶሎ በይ ስለ ቅዱስ ላሊበላ ንገሪኝ ፣በይ ስለ ህንደኬ ፣ስለ ንጉስ ኢትኤል ፣ስለ ኢትዮጵያዊው ቢላል  ፣ስለ ሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ፣ ስለ ሔኖክ፣ስለ ባልቻ አብዲሳጋ ፣ስለ ራስ አሉላ...ንገሪኝ..ስለ ንግስተ ሳባ.................በጣም ብዙ የማላውቃቸውን ስሞች ጠሩ።ምንም አላውቅም አልኩኝ።


አየሽ ታዲያ እንዴት ኢትዮጵያዊ ልትባይ ትችያለሽ ኧ?
ንገሪኝ እስኪ እነዚህ ሰወች ድንጋይ ፈልፍለው አለት ጠርበው ህንፃን አነፁ ፣ኢትዮጵን በስልጣኔ አሳደጉ ፣ዜማ ቅኔ ማህሌትን ለአለም አስተማሩ ፣ብራና ፍቀው ቀለም በጥብጠው ፣ የፅሁፍን ጥበብ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአለም አስተማሩ፣ የአመራርን ስርዐት በምድር አሳወቁ ፣ ለሀገራቸው ሲሉ መስዕዋት ሆኑ ፣ ለእሷ ሲሉ ህይወታቸውን ያለምንንም ስስት ገበሩ፣ ኧረ ስንቱን ልበል ጥበባቸው ስራቸው ተነግሮ አያልቅም።እነዚህ ሰዎች ኢትዮጵያውያን ናቸው።ተባሉ አንቺም ታሪክሽን እንኳ ሳታውቂ ኢትዮጵያዊ ነኝ አልሽ? መልሽልኝ።.......


bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/149
Create:
Last Update:

🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-4

ምን ብየ ልመልስ ምላሴ ተሳሰረ።ልክ ናቸውኮ ምንም አላውቅም።አንገቴን ደፍቼ ዝም አልኩ.......
ይሄኔ ስለነ አልበርት፣ ስለነ ቶማስ ኤዲሰን ፣ ስለነ ጀምስ ብሩስ ፣ ስለነ አብርሀም ሊንከን ፣ ስለነ ክርስቶፈር ኮሎምበስ .............
ብጠይቅሽ ኖሮ ሁሉንም በትክክል ትመልሽ ነበር አደለም? አሁን ንግግራቸው ወደ ቁጣ እያመራ መጣ።የኔ ልብም  እንዲሁ በፀፀት እየደማ መጣ።በእፍረት አንገቴን በ አዎንታ ነቀነቅኩ።


በይ እንጅ ስለነ ቅዱስ ያሬድ ንገሪኝ ፣በይ ስለ ካህኑ ዮቶር አስረጂኝ ፣ በያ ስለ ሊቁ ተዋነይ ተርኪልኝ ፣ቶሎ በይ ስለ ቅዱስ ላሊበላ ንገሪኝ ፣በይ ስለ ህንደኬ ፣ስለ ንጉስ ኢትኤል ፣ስለ ኢትዮጵያዊው ቢላል  ፣ስለ ሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ፣ ስለ ሔኖክ፣ስለ ባልቻ አብዲሳጋ ፣ስለ ራስ አሉላ...ንገሪኝ..ስለ ንግስተ ሳባ.................በጣም ብዙ የማላውቃቸውን ስሞች ጠሩ።ምንም አላውቅም አልኩኝ።


አየሽ ታዲያ እንዴት ኢትዮጵያዊ ልትባይ ትችያለሽ ኧ?
ንገሪኝ እስኪ እነዚህ ሰወች ድንጋይ ፈልፍለው አለት ጠርበው ህንፃን አነፁ ፣ኢትዮጵን በስልጣኔ አሳደጉ ፣ዜማ ቅኔ ማህሌትን ለአለም አስተማሩ ፣ብራና ፍቀው ቀለም በጥብጠው ፣ የፅሁፍን ጥበብ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአለም አስተማሩ፣ የአመራርን ስርዐት በምድር አሳወቁ ፣ ለሀገራቸው ሲሉ መስዕዋት ሆኑ ፣ ለእሷ ሲሉ ህይወታቸውን ያለምንንም ስስት ገበሩ፣ ኧረ ስንቱን ልበል ጥበባቸው ስራቸው ተነግሮ አያልቅም።እነዚህ ሰዎች ኢትዮጵያውያን ናቸው።ተባሉ አንቺም ታሪክሽን እንኳ ሳታውቂ ኢትዮጵያዊ ነኝ አልሽ? መልሽልኝ።.......


bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/149

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.ሕይወትን በገፅ from in


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA